1. ከኢትዮጲስ እስከ ቀዳማዊ ምኒልክ ዘመነ መንግስት፡- በግዮን
ዳር ባለ በድንጋይ ወንበር ላይ ሆነው ይነግስ ስለነበር፡ የዘንዶ መንግስት
2. ከቀዳማዊ ምኒልክ እስከ አፄ አፊላስ ዘመነ መንግስት
የአንበሳ መንግስት/
የአሸናፊው/
3. ከአፄ አፊላስ - አፄ አብርሃ ዘመነ መንግስት
የንጋት
ኮከብ መንግስት
4. ከአፄ አብርሃ- አፄ ገብረመስቀል ካሌብ
‘ብርክ ዘይመፅእ በስመ
እግዚአብሔር’
የመስቀል መንግስት
5. ከአፄ ገብረመስቀል- አፄ ዘርአያቆብ
እንደቀያቸው/ተጉለት
ደብረዳጉ/
6. ከአፄ ዘርአያቆብ -አፄ ኃይለስላሴ
የአሸናፊው የአንበሳ
መንግስት ምልክት/ሞአ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ ‘ጎሣአ ልብየ ቃለ ሰናየ’
ከመሪራስ አማን በላይ/የጥንታዊቷ ኢትዮጵያ ትንሳኤ ታሪክ/ መፅሀፍ የተወሰደ
ተስፋዬ ንጉሴ
ከግዮን ሰማይ ስር
No comments:
Post a Comment